EthiopiaSocial

ኢትዮጵያ በመስከረም ወር ኤሊኒኖ ሊያጋጥማት ይችላል ተባለ፡፡

ኢትዮጵያ በመስከረም ወር ኤሊኒኖ ሊያጋጥማት ይችላል ተባለ፡፡

ከፍተኛ በረሃማነትን የሚያስከትለዉ ኤልኒኖ ቢያጋጥም አንኳን በክረምቱ በቂ ዝናብ በመገኘቱ የዉሃ እጥረትና የኢነርጂ እጥረት እንደማያጋጥም ግን የሜትሮሎጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ ተናግረዋል፡፡
ኤሊኒኖ ቢከሰት ከባድ ጉዳት እንዳያደርስ በየአካባቢዉ የሚመለከተዉ አካል ከወዲሁ ዝግጅት ማድረግ እንዳለበት አቶ ፈጠነ አሳስበዋል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button