EducationEthiopia

በትምህርት ሚኒስቴር ፍኖተ ካርታ ላይ የተካሄደዉ የሶስት ቀን ዉይይት ዉጤታማ እንደነበር ትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጥላዬ ጌቴ  በቲዉተር ገጻቸዉ ገለጹ፡፡

አርትስ 18/12/2010

ዶክተር ጥላዬ በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትና ሥልጠና ዘርፉ የቀጣዩን 15 ዓመታት ፍኖተ-ካርታ ላይ በተደረገዉ ውይይት ፍኖተ ካርታዉን የሚያዳብሩ ሀሳቦች ተገኝተዉበታል ብለዋል፡፡

ምኒስትሩ አሁን ያለዉ ፍኖተ ካርታ በረቂቅ ደረጃ መሆኑን ማሳሰብ እወዳለሁ ብለዋል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button