World News

ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡ ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች ዣን-ፒር አዳምስ ህይወቱ አለፈ።  በህክምና ስህተት የተነሳ ራሱን ስቶ ለ39 ዓመታት የቆየው የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ዣን-ፒር አዳምስ ለፓሪስ ሴይንት ጀርማይን ተጫውቶ አሳልፏል።

እ.አ.አ በ1982 ላጋጠመው የጉልበት ጉዳት ቀዶ ህክምና ለማድረግ ባለበት ወቅት የወሰደው ማደንዘዣ በአዕምሮው ላይ ባደረሰበት ጉዳት የተነሳ ራሱን ስቶ እንዲቆይ አድርጎታል። ሲ ኤን ኤን እንደዘገበው በ73 ዓመቱ ያረፈው አዳምስ በኮማ ውስጥ በቆየበት ጊዜ ውስጥ የባለቤቱ በርናዴት እንክብካቤ አልተለየውም ነበር ፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button