Ethiopia

ኢትዮጵያ የተመድ ሰላማዊ የህዋ አጠቃቀም ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች

አርትስ 06/03/2011

 

ኢትየጵያ ህዋን ለሰላማዊ ጥቅም ብቻ በተለይም ለልማት እንዲውል በሚከታተለው የተባበሩት መንግስታትድርጅት ኮሚቴ አባል ሆና መመረጧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡

ኢትዮጵያ የኮሚቴው አባል ሆና መመረጧም በህዋ አጠቃቀም ረገድ እያከናወነች ላለው እንቅስቃሴዎች ዓለምአቀፍ ድጋፍና ዕውቅና የሚያስገኝላት ይሆናል ተብሏል።

ሳተላይት ለኢንዱስትሪዎች የሚመቹ ቦታዎችን፣ የግብርና ምርትን እና የውሃ ሃብትን የመሳሰሉ ዝርዝርመረጃዎችን ያቀብላል። የተለያዩ መረጃዎችን በፍጥነት ከማስገኘቱም በላይ ድካምን ይቀንሳል ወጭንምይቆጥባል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button