EthiopiaPolitics

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኔዘርላንድስ የቺሊ አምባሳደር የሆኑትን ማሪያ ቴሬዛ ኢንፋንቴ ካፊን ተቀብለው አነጋገሩ፡

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኔዘርላንድስ የቺሊ አምባሳደር የሆኑትን ማሪያ ቴሬዛ ኢንፋንቴ ካፊን ተቀብለው አነጋገሩ፡
አምባሳደሯ እ.አ.አ በ2020 ለሚካሄደው የአለም አቀፉ የባህር ጉዳዮች ፍርድቤት የዳኛነት ቦታ ከሚወዳደሩት እጩዎች መካከል አንዷ ናቸው፡፡

ፍርድ ቤቱ 21 ዳኞች እንዳሉት ይታወቃል፡፡

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button