አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14፣ 2013 ድምጽ በመስጠት ላይ እንዳሉ ምጥ የተያዙት ነፍሰጡር እናት በሰላም ተገላገሉ፡፡ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ አበራሽ ጉታ በጠዋቱ ድምጻቸውን ለመስጠት ወደ ሃጤ አንዶዴ ሄጦሳ ዙሪያ ምርጫ ጣቢያ በመምረጥ ላይ እንዳሉ ነበር በምጥ የተያዙት፡፡ በምጥ ላይ እንዳሉ ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም በመሄድ በሰላም መገላገላቸውን አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘግቧል፡፡
With Product You Purchase
Subscribe to our mailing list to get the new updates!
Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur.
Related Articles
Check Also
Close