
ቻይና በፈረንጆቹ 2025 በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከሪዎችን ቁጥር በ20 በመቶ ለማሳደግ ማቀዷ ተነገረ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 ቻይና በፈረንጆቹ 2025 በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከሪዎችን ቁጥር በ20 በመቶ ለማሳደግ ማቀዷ ተነገረ፡፡ቻይና ታዳሽ ሃይል የሚጠቀሙ ተሸከርካሪዎችን በሚመለከት ከፈረምጆቹ 2021 እስከ 2035 ለመተግበር ያወጣችውን እቅድ ይፋ ያደረገች ሲሆን ይህም በዘርፉ እመርታን ለማምጣት በእጅጉ ይረዳታል ነው የተባለው፡፡ ሀገሪቱ በዘርፉ ያስቀመጠችው እቅድ የቴክኖሎጂና የፈጠራ አቅምን ማጎልበት፣ ከአከባቢ ብክለት ጋር የሚስማሙ ኢንዱስትሪዎች ማስፋፋትና ማልማትን […]