loading
በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ተጀመረ::

በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ተጀመረ:: አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 በደቡብ  ክልል  የትራንስፖርት  እገዳው  ማሻሻያ ተደረገበትየኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል በደቡብ ክልል በሕዝብ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ላይ ተጥሎ የነበረው ክልከላ ማሻሻያ እንደተደረገበት የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።ማሻሻያው ተግባራዊ የሚደረገው በመናኸረያዎች አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ሲረጋገጥ እንደሆነም ተመልክቷል። የቢሮው ኃላፊ አቶ […]

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 8 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 በኢትዮጵያ ተጨማሪ ስምንት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ ባለፉት 24 ሰዓታት 447 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው በስምንቱ ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።ቫይረሱ ከተገኘባቸው ግለሰቦች ውስጥ አምስቱ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ፥ ከእነዚህም ሶስቱ የ62 ዓመት ወንድ እንዲሁም የ16 እና የ14 ዓመት እድሜ […]

What should we expect from 5G?

What should we expect from 5G? Every day, global media publish news that creates a picture of an unstoppable technology race among the world’s economic giants. The assumption is, the winner will take it all – substantial economic profits and technological dominance. However, as the United States and China enter a new trade war, the […]

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 92 ደረሰበኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 401 የላብራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 7 ሰዎች መገኘታቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በዚህም እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 92 ከፍ ብሏል።ዛሬ በምርመራ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው ሰዎች ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ከአንዲት የ14 ዓመት ታዳጊ በስተቀር ስድስቱ የውጭ ጉዞ ታሪክ […]

የፌዴራል የትራንስፖርት ባለስልጣን የሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መሰጠት መጀመሩን ገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 የፌዴራል የትራንስፖርት ባለስልጣን የሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መሰጠት መጀመሩን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ በሚያስተዳድራቸዉ በስድስቱም መናሀሪያዎች ከሚያዚያ 8 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ከዚህ በፊት በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት ሲባል ተቋርጦ የነበረዉ የሀገር አቋራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታዉቋል፡፡የሀገር አቋራጭ ፤ የአነስተኛና መለስተኛ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ትራንስፖርተሮች ተሸከርካሪዎቻችው አገልግሎት ለሚሰጡት […]

ደቡብ ኮሪያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር እየታገለች ባካሄደችው ምርጫ የገዥው ፓርቲ ማሸነፉ ይፋ ሆነ፡፡

ደቡብ ኮሪያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር እየታገለች ባካሄደችው ምርጫ የገዥው ፓርቲ ማሸነፉ ይፋ ሆነ፡፡ሰዎች በቤት ውስጥ እንዲቀመዩ በሚመከርበት እና ሀገራ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እየደነገጉ ባሉበት ወቅት ደቡብ ኮሪያ ሀገራዊ ምርጫዋን በስኬት ማጠናቀቋን ተናግራለች፡፡የሀገሪቱ ባለ ስልጣናት ለምጫ አደባባይ ወጡ ሰዎች ርቀታቸውን ጠብቀው እንዲሰለፉ እና ራሳቸውን እንዲጠበወቁ ልዩ ጥንቃቄ አድርገን ነበር ብለዋል፡፡ቢቢሲ እንደዘገበው ፕሬዚዳንት ሙን ጃይ ኢን የሚመሪት […]

በኢትዮጵያ በኮሮረና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር  1 መቶ 11 ደረሰ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 በኢትዮጵያ በኮሮረና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር  1 መቶ 11 ደረሰ ::በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታዉቀዋል።ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ ለ396 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብለዋል።ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ሁሉም የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ናቸው።ከዚህ ውስጥ የ11 እና የ15 አመት ታዳጊዎች […]

አለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት እንደተደቀነባት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2012 አለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት እንደተደቀነባት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአለም ምግብ ፕሮግራም ሃላፊ ዴቪድ ቤስሌይም በረሃብ ምክንያት የሚከሰተውን ከፍተኛ ቀውስ ለማስወገድ ፈጣን እርምጃ ያስፈልጋል ብለዋል።ከዚህ ጋር ተያይዞ የወጣ ሪፓርት በረሃብ ምክንያት ከ135 ሚሊየን እስከ 250 ሚሊየን ሰዎች ጉዳት ሊደርስባቸው እንደሚችል አመልክቷል። የአለም ምግብ ፕሮግራም የረሃብ ስጋት […]

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1መቶ 16 ደረሰ ባጠቃላይ 21 ሰዎችም አገግመዋል፡፡

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1መቶ 16 ደረሰ ባጠቃላይ 21 ሰዎችም አገግመዋል፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት በ 1 ሺህ 73 ሰዎች ላይ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ቫይረሱ በ2 ሰዎች ላይ መገኘቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገልጸዋል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸዉ ሁለቱም ኢትዮጵያዊያን ወንዶች ሲሆኑ፤ የ22 ዓመቱ ሰዉ በአፋር ክልል ገዋኔ ነዋሪና የዉጭሀገር የጉዞ ታሪክ የሌለዉ ሲሆን ጉዳዩ በመጣራት […]

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም::

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም:: ተባለ በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ በተደረገ ምርመራ የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው አለመኖሩን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡ በ24 ሰአታት ውስጥ ለ965 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉን ነው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁት። ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ በተደረገው ምርመራም ቫይረሱ የተገኘበት ሰው አለመኖሩንም አስታውቀዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ […]