
በዋሽንግተን ሲካሄድ በቆየው የህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ1 ሚሊዮን 1 መቶ ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ::
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 በዋሽንግተን ሲካሄድ በቆየው የህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ1 ሚሊዮን 1 መቶ ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ:: በዋሽንግተን የኢፌዲሪ ኤምባሲ ከበድር ኢትዮጵያ እና ከኡስታዝ ጀማል በሽር (የአባይ ንጉሶች መስራች) ጋር በመሆን በGoFundMe ሲያካሂድ የቆየው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም የማጠናቀቂያና የምስጋና ምሽት በዋሽንግተን ዲ.ሲ. የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከናውኗል:: በወቅቱም አምባሳደር ፍጹም […]