
የሱዳኑ ኡማ ፓርቲ ሀገሪቱን በመምራት ላይ ከሚገኘው ወታደራዊ ሃይል ጋር በአጋርነት እንደማይሰራ አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 የሱዳኑ ኡማ ፓርቲ ሀገሪቱን በመምራት ላይ ከሚገኘው ወታደራዊ ሃይል ጋር በአጋርነት እንደማይሰራ አስታወቀ፡፡ፓርቲው በሰጠው መግለጫ በሲቪልና ተወካዮችና በወታደራዊ ሃይሉ መካከል ያልው ግንኙነት ከተሳትፎ በዘለለ በአጋርነት ደረጃ መሆን የለበትም ብሏል፡፡ የነፃነትና የለውጥ ሃይሎች አባል የሆነው ኡማ ፓርቲ የዚህ ፖለቲካዊ ጥምረት ትልቁ ምሶሶ ተደርጎ እንደሚቆጠር ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል፡፡ የፓርቲው ዋና ፀሃፊ አል […]