
ስራውን ቆጥሮ ያስረከበው ምክር ቤት ውጤቱን በአግባቡ ቆጥሮ ይረከብ ይሆን?
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 የአዲስ አበባ ምክር ቤት ቆጥሮ የሰጠውን ስራ ቆጥሮ መረከብ የሚያስችለውን የፊርማ ስነስርዓት አከናወነ፡፡ ምክር ቤቱ አስፈፃሚውን የመከታተልና መቆጣጠር ስልጣን ተግባራዊ ለማድረግ ብሎም የተጠያቂነትን ስርዓት ለማስፈን ይረዳው ዘንድ ነው ይህን ያደረገው፡፡ ሥምምነቱ በዋናነት በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎችና በአስፈፃሚዎች (የቢሮ ሃላፊዎች) መካከል የተቋማቱን እቅድ መሰረት ያደረገ ይዘት ያለው ሲሆን ከንቲባ አዳነች አቤቤ […]