loading
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግስት ሆስፒታሎች የኩላሊት እጥበት ለሚያደርጉ ህሙማን የአንድ ዓመት ወጪ ለመሸፈን ቃል ገባ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2012 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግስት ሆስፒታሎች የኩላሊት እጥበት ለሚያደርጉ ህሙማን የአንድ ዓመት ወጪ ለመሸፈን ቃል ገባ:: ለ2013 ዓ.ም የሚሆን ስጦታ በሚል በመንግስት ሆስፒታሎች የኩላሊት እጥበት ለሚያደርጉ ህሙማን በሙሉ የአንድ ዓመት የህክምና ወጪ እንደሚሸፍን የከተማ አስተዳደሩ ቃል ገብቷል፡፡ ዛሬ እየተከበረ የሚገኘውን የምስጋና ቀን ምክንያት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ […]

አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 551 ለሚሆኑ የፌዴራል ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2012 አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 551 ለሚሆኑ የፌዴራል ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ:: የ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በፌዴራል፣ በክልልና በመከላከያ ወታደራዊ ማረሚያ ቤቶች ለሚገኙ የፌዴራል ታራሚዎች በተለያዩ መስፈርቶች መነሻ ለ551 ታራሚዎ ይቅርታ ተደረገ ። የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የይቅርታና ምህረት ቦርድ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘለቀ ዳላሎ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት፥ […]

የዳሽን ባንክ የጤና ሚኒስቴርን አመሰገነ::

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4፣ 2012 የዳሽን ባንክ የጤና ሚኒስቴርን አመሰገነ::ዳሽን ባንክ ኮሮናቫይረስን በመከላከል ረገድ የጤና ባለሙያዎችንና የጤና ሚኒስቴር እየከፈሉት ላሉት መስዕዋትነት ለማመስገን ለጤና ሚኒስቴር አበባ አበረከተ፡፡ ባንኩ ጳግሜ 4 የምስጋና ቀን እንደመሆኑ በዚህ ወቅት እጅግ በሚባል ሁኔታ መስዋትነት እየከፈሉ በኮቪድ 19 የተያዙ ህሙማኖችን እያከሙ ያሉ ጤና ባለሙያዎችን ለማመስገን አበባ ለጤና ሚኒስቴር እንዳበረከተ ገልጿል:: የጤና ባለሙያዎች […]