loading
በሰሜን ጎንደር ደጋማ ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ እየተስፋፋ መሆኑ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 በሰሜን ጎንደር ዞን ደጋማ ወረዳዎች ማለትም በየዳ፣ ጠለምትና ጃናሞራ ወረዳዎች ባለፈ አድማሱን በማስፋት በወረዳዎች ስር በሚገኙ 32 ቀበሌዎች ላይ የአንበጣ መንጋው ተስፋፍቷል ተብሏል። የሰሜን ጎንደር ዞነ ግብርና መምሪያ የኤክስቴንሽን ቡድን መሪ አቶ ዋለ መርሻ ለአማራ ብዙሃን መገናኛ እንደገለጹት፡ መንጋው አሁን ላይ የሰብል ወቅት ባለመሆኑ ጉዳት ባያደርስም የመስኖ ሰብሎች ለይ ጥፋት […]

ጄምኮርፕ ኩባንያ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን አደጋን ለመቀነስ ለሚያደርገዉ ዝግጅት ድጋፍ እያደረኩኝ ነዉ አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ጄምኮርፕ ኩባንያ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን አደጋን ለመቀነስ ለሚያደርገዉ ዝግጅት ድጋፍ እያደረኩኝ ነዉ አለ፡፡ ኩባንያዉ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን 200,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ ለመግዛት ላወጣው ጨረታ ተወዳዳሪ ሆኖ በመገኘት በድጋሚ ማሸነፉን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ አስታዉቋልጄምኮርፕ ኢኮኖሚውን በንግድ ሥራ ለመደገፍ እና ኢንቨስት ለማድረግ የኢትዮጵያን ገበያ የተቀላቀለው በ2010ዓ.ም. […]