
ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች::
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 ፈረንሳይ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተከሰሱ ግለሰብ ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው እንዲሰጡ ወሰነች:: የፈረንሳይ ከፍተኛ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፌሊሲን ካቡጋ የተባሉ በዘር ጭፍጨፋው ወቅት ጥቃት አድራሾቹን በመሳሪያ እና በሌሎች ቁሳቁሶች ይደግፉ እንደነበር በማረጋገጡ ነው ተላልፈው እንዲሰጡ የወሰነው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አቃቤ ህግ ሰውየውን የከሰሳቸው ዘር […]