loading
አዋሽ ባንክ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚቀንስ ዲጂታል የገንዘብ ማስተላልፊያ አገልግሎት መስጠት ጀምሬያለሁ አለ፡፡

አዋሽ ባንክ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚቀንስ ዲጂታል የገንዘብ ማስተላልፊያ አገልግሎት መስጠት ጀምሬያለሁ አለ፡፡ ባንኩ ና ወርልድሪሚት ገንዘብ በዲጂታል ማስተላለፍን በጋራ ለመስራት መፈራረማቸውን ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ ወርልድ ሪሚት የገንዘብ ማስተላለፊያ ከ 50 በላይ ሀገራትና ከ145 በላይ መዳረሻዎች ላይ እየሰራ መሆኑን እና በ ኢትዮጲያ ውስጥ በወርልድ ሪሚት የተደረገ የገንዘብ ልውውጥ ከ160 በመቶ በላይ እንዳደገ በምስራቅ እና […]

ዛሬ ኢትዮ ቴሌኮምን በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመምራት ኃላፊነታቸውን የተረከቡትን ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩን እናስተዋውቃችሁ

ዛሬ ኢትዮ ቴሌኮምን በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመምራት ኃላፊነታቸውን የተረከቡትን ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩን እናስተዋውቃችሁ፡፡ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢንፎርሜሽን ሲስተም በመጀመርያ ዲግሪ ተመርቀዋል፣ እንግሊዝ ከሚገኘው ኦፕን ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል፡፡ አዲሷ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በቴሌኮም ዘርፍ ለስምንት ዓመታት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂውን ከመምራት አንስቶ፣ እስከ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚነት ድረስ ማገልገላቸውን ከኢትዮ ቴሌኮም ሕዝብ ግንኙነት ክፍል […]