![](http://www.artstv.tv/wp-content/uploads/2018/08/39408877_2594744987416380_5267573386187374592_n.jpg)
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበርሚንግሃም ዳይመንድ ሊግ በነገው ዕለት ከሰአት በኋላ በተለያዩ ሩጫዎች ይካፈላሉ፡፡
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበርሚንግሃም ዳይመንድ ሊግ በነገው ዕለት ከሰአት በኋላ በተለያዩ ሩጫዎች ይካፈላሉ፡፡
በሴቶች 1500 ሜ በ10:22 ሰዓት፤
አክሱማይት እምባዬ
ጉዳፍ ፀጋዬ
አልማዝ ሳሙኤል
በወንዶች 3000 ሜ መሰናክል በ10:33 ሰዓት፤
ጫላ ባዮ
በሴቶች 3000 ሜ. በ10:49 ሰዓት፤
እጅጋየሁ ታዬ