loading
የማሊ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት የኬታን አሸናፊነት ይፋ አድርጓል፡፡

በማሊ በተካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ኢብራሂም ቡበከር ኬታ ለሁለተኛ ጊዜ ማሸነፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡
አልጀዚራ እንደዘገበው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወዳዳሪዎች የኬታን ማሸነፍ አንቀበልም በማለታቸው ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት አምርቶ ነበር፡፡
እጩ ተፎካካሪ ሆነው የቀረቡት ሱሜይላ ሲሴ ውጤቱ ይፋ በተደረገ ማግስት ይህ የማሊያዊያንን ደምጽ የሚወክል ውጤት አይደለም አንቀበለወም ነበር ያሉት፡፡
የኋላ ኋላ ጉዳዩ በፍርድ ቤት እንዲታይ ተደርጎ ኬታ 67.2 በሆነ ድምጽ አሸናፊነታቸው ተውቋል፡፡
ተቀናቃኙ ሲሴ ግን የደጋፊዎቻችን ድምጽ ባይሰረቅ ኖሮ 51 በመቶ እንደምናሸንፍ እርግጠኞች ነበርን ብለዋል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *