loading
ታማኝ በየነ ዛሬ 9 ሰዓት ላይ አዲስ አበባ ይገባል፡፡

አርትስ 18/12/2010

ለአቶ ታማኝ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፍያም  በከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች አቀባበል ይደረግለታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *