loading
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሁንም ድል እያደረጉ ነው ።

በስፔን ሲቪያ ማራቶን በሴቶች ከ1ኛ – 6ኛ እና በወንዶች ከ1ኛ -3ኛ በመውጣት አሸንፈዋል ።

በሴቶች ፦

1ኛ ጉተኒ ሾኔ አማና 2:24.29
2ኛ አበባ ተክሉ ገ/ሚካኤል 2:24.53
3ኛ የኔነሽ ድንቄሳ 2:25.54
4ኛ ሲፈን መላኩ 2:26.46
5ኛ ኡርጌ ዲሮ 2:28.10
6ኛ አበሩ አያና ሙሊሶ 2:28.51

በወንዶች:-

1ኛ ፅዳት አበጀ 2:06.36
2ኛ በላይ አሰፋ በዳዳ 2:06.39
3ኛ ብርሃኑ በቀለ በላይ 2:06.41 በሆነ ጊዜ ድል ቀንቷቸዋል።

በበርሚንግሃም የ3000 ሜትር የቤት ውስጥ ውዉድድር ኢትየጵያውያን ሴት አትሌቶች የበለይነታቸውን አሳይተዋል ።

1ኛ አልማዝ ሳሙኤል በ8:54.60

2ኛ አክሱማዊት እምባዬ በ8:54.97

3ኛ መስከረም ማሞ በ8:55.03

4ኛ እጅጋየሁ ታዬ በ8:55.28

6ኛ ሀዊ ፈይሳ

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *