loading
በትላንቱ የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ተጓዦች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤተኞች ናይሮቢ ላይ በህሌና ፀሎት አሰቧቸው

በትላንቱ የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ተጓዦች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤተኞች ናይሮቢ ላይ በህሌና ፀሎት አሰቧቸው

በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ 737-8 ማክስ በበረራ ቁጥር ኢቲ 302 ወደ ናይሮቢ ሲጓዙ ከነበሩት መካከል ዛሬ ለተጀመረው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ ላይ ለመካፈል ሲያቀኑ የነበሩ የአደጋ ተጎጅዎች ይገኙበታል፡፡

እናም ለዚህ ጉባኤ መድረስ ያልቻሉት በአደጋው ህይወታቸውን ላጡት ጉባኤተኞቹ የአንድ ደቂቃ የህሊና ጸሎት በማድረግ ጉባኤያቸውን እንደጀመሩ ሮይተርስ ዘግቧል።

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *