EthiopiaSocial

በቅርቡ እጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለ እድለኞች እንዳይተላለፉ በፍርድ ቤት ታገዱ

 

በቅርቡ እጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለ እድለኞች እንዳይተላለፉ በፍርድ ቤት ታገዱ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት 8ኛ የፍትሃብሄር ችሎት በቅርቡ እጣ የወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለባለእድለኞች ስመ ሀብት/ካርታ/ እንዳይተላለፍ አገደ።

ፋና እንደዘገበዉ የጋራ መኖሪያ ቤቱን ለማግኘት ተመዝግበው 100 በመቶ የከፈሉ 98 ዜጎች ክስ መመስረታቸውን ተከትሎ ነው ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ የፍርድ ሂደቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለባለ እድለኞች እንዳይተላለፉ ያገደው።

Related Articles

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Back to top button