loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት አማካሪ ኢቫንካ ትራምፕ እና የልዑካን ቡድናቸውን ተቀብለዉ አነጋገሩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት አማካሪ ኢቫንካ ትራምፕ እና የልዑካን ቡድናቸውን ተቀብለዉ አነጋገሩ፡፡

በዉይይታቸዉ  የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል ፡፡

ኢቫንካ ትራምፕ ኢትዮጵያ የገቡት ያገራቸዉ መንግስት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለማጎልበት የታቀደው የሴቶች ዓለም አቀፍ ልማት እና ብልጽግና ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ነዉ።

 

Write a Reply or Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *